ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰሩበትን አንደኛ ዓመት የሚያስብ ዝግጅት ተጀምሯል
የፖለቲካ እስረኞች ወር
መታሰቢያው ለአንድ ወር የሚዘልቁ ዝግጅቶችን ያካትታል
የ37 ዓመቷ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ አለአግባብ ከመንገድ ታፍነው ተወስደው የታሰሩበትን አንደኛ አመት የሚያስብና እሳቸውንና ሌሎች በፖለቲካ እምነታቸው ምክንያት የታሰሩ ኢትዮጵያዊያንን ለማስፈታትና ጫና ለማሳደር የሚደረግ ለአንድ ወር የሚቆይ ዝግጅት እየተዘጋጀ መሆኑን የ “ነጻነት ለብርቱካንና ለሁሉም የህሊና እስረኞች” የተሰኘው ግብረሀይል እና ሌሎች የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታውቋል።

ጥያቄአቸው የፊታችን እሁድ በአንድነት ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ተቀባይነት ያገኛል ተብሎ ይታመናል 
ሼኽ አል-አሙዲ ለሕክምና ወደ ደቡብ አፍሪካ ልከዋት ነበር 


