ሰኔ አንድ ቀን የዲሞክራሲ ሰማዕታት ቀን ታስቦ ዋለ
አንድነት ‘ፅናት’ መጽሔትን አስመረቀ
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ሰኔ 2 ቀን 2001 ዓ.ም. June 9, 2009)፦ ሰኔ አንድ ቀን 2001 ዓ.ም. የዲሞክራሲ ሰማዕታት ቀን በማለት አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በዋና ጽሕፈት ቤቱ ቅጥር ግቢ ከምርጫ 97 በኋላ በግፈኛው የአጋዚ ጦር የተጨፈጨፉትን ሰማዕታት አስቦ መዋሉን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ዘገቡ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ለኢሚግሬሽን ሚኒስትሩ ጥያቄ አቅርበዋል
‘ግንቦት 20 ቀን የታሪክ አጋጣሚ ምጸት ሆኖ አልፏል’ ዶ/ር ኃይሉ አርኣያ
70 ደቂቃ የፈጀውን የቲቪ ቃለምልልስ ይዘናል 


