ያልተሳካው ሚሌኒየም
Ethiopia Zare (እሁድ ጥቅምት 9 ቀን 2001 ዓ.ም. October 19, 2008)፦ የኢትዮጵያን ሚሌኒየምን ለማክበር በከፍተኛ ባለሥልጣናት ስብስብ የተቋቋመው ብሔራዊ ሚሌኒየም ም/ቤት፣ ትናንት ቅዳሜ ጥቅምት 8 ቀን 2001 ዓ.ም. ያለፈውን የሥራ ውጤቱን ገምግሞ በይፋ ተዘግቷል። በዚሁ በሼራተን ሆቴል በተካሄደው ሥነሥርዓት ላይ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሥዩም በረደድ ጽ/ቤቱ ካቀዳቸው 16 ፕሮጀክቶች ግማሹ ያለመሳካታቸውን በሪፖርታቸው ገልፀዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


መነኩሲት ሲሲሊያን በቴሌቭዥን መስኮት ሲናገሩ ይመልከቷቸው! 


