ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት መኾናቸው ተረጋገጠ

በኢትዮጵያውያን ጥርስ የተነከሰባቸው ትራምፕ በትውልደ ኢትዮጵያውያን ጭምር ተቀጥተዋል
ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ ኢትዮጵያውያንን በብርቱ ባስቆጣ ንግግራቸው የምናስታውሳቸውና ከጃንዋሪ በኋላ የቀድሞ ፕሬዝዳንት የሚባሉት ዶናልድ ትራም በዴሞክራቱ እጩ ጆ ባይደን መሸነፋቸው እውን ኾነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...