ከ34 ዓመታት በላይ ጊዜ የወሰደው የንግድ ሕግ ማሻሻያ ጸደቀ
በ825 አንቀጾቹ ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 25, 2021)፦ ከ60 ዓመት በላይ ሲያገለግል የቆየው የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ፤ ዛሬ መጋቢት 16 ቀን 2013 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 25, 2021)፦ ከ60 ዓመት በላይ ሲያገለግል የቆየው የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ፤ ዛሬ መጋቢት 16 ቀን 2013 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 24, 2021)፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የተፈጸመውን ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ምርመራ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 21, 2021)፦ የአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና የኦሮሚያ ብሔረሰብ አስተዳደር ሕዝቦች ለዘመናት በሰላም የኖሩና እየኖሩ እያለ፤ አገር ሰላም እንዳትኾን በንጹሐን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ፍጹም ተቀባይነት የሌለው፣ አደገኛና ከባድ ወንጀል ነው ሲል የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ቅዳሜ መጋቢት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 20, 2021)፦ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ በአጣየ እና አካባቢው ከትናንት ምሽት ጀምሮ የኦነግ ሸኔ ቡድን ጥቃት በማድረስ ላይ ስለመኾኑና በአሁኑ ወቅትም በአካባቢው የተኩስ ልውውጥ እየተካሔደ መኾኑ እየተሰማ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) በኢትዮጵያ መገኘቱ ከተገለጸ ወዲህ ከፍተኛ የተባለው እና በ24 ሰዓት 2,057 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸውን የሚያመለክት ሪፖርት ይፋ ኾነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ ከለውጡ በኋላ በብርቱ ሲፈለጉ የነበሩት የቀድሞው ድኅንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ መሞታቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እና ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ለምርጫ 2013 በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት በማድረግ ተፈራረሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰራቸውን ሁለት የግል እጩ ተወዳዳሪዎችን እንዲፈታ ጠየቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (እሁድ የካቲት ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 28, 2021)፦ በኢትዮጵያ ከፍተኛውን የተከፈለ ካፒታል እና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ባለአክሲዮኖች በመያዝ የመጀመሪያው የሚኾነው የአማራ ባንክ ባለአክሲዮኖች ምሥረታ ዛሬ እሁድ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም. እውን ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (እሁድ የካቲት ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 21, 2021)፦ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት በመምራት የሚታወቁት የማነ ንጉሥ የተገደሉት ከመቀሌ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ሔዋኔ ከተማ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...