የስዊድን የአንድነት ድጋፍ ማኅበር ለዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ የመታሰቢያ ዝግጅት አደረገ
በወዛደሮች ቀን ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንድትፈታ በኢትዮጵያውያን ሰልፍ ይደረጋል
By Matias Ketema (Sweden)
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ሚያዝያ 20 ቀን 2001 ዓ.ም. April 28, 2009)፦ የስዊድን የአንድነት ፓርቲ ድጋፍ ማኅበር ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ቀን 2001 ዓ.ም. (አፕሪል 25 ቀን 2009) ቀን ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠን በማሰብ ዝግጅት አደረገ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
አንድ ዘመዷና ሹፌሯ ብቻ ተፈቅዶላቸዋል 
በጉዳዩ ላይ ግንቦት ሰባት መግለጫ ሰጥቷል 
ዓቃቤ ሕግ የስድስት ዓመቱ ቅጣት እንዲፀናበት ጠይቋል
የአንጋፋው አርቲስት ጥላሁን ገሠሠን (የክብር ዶክተር) የቀብር ሥነሥርዓት ሐሙስ ይፈጸማል



