የመንገደኞች ንብረት ዝርፊያ - በኢትዮጵያ አየር መንገድ
15 ሠራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Ethiopia Zare (እሁድ ሰኔ 29 ቀን 2000 ዓ.ም. July 6, 2008)፦ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚጓጓዙ መንገደኞች ከየሻንጣቸው ውስጥ ንብረቶቻቸው እንደሚጠፋባቸው ማማረር ከጀመሩ ቆየት ብሏል። ዝርፊያው ለስድስት ወር ያህል የዘለቀ ነበር። ብዙውን ጊዜ ንብረት ከጠፋባቸው መንገዶኞች መካከል ጠንከር ብሎ ጥያቄውን ያቀረበ ንብረቱ በገንዘብ እየተቀየረ ይከፈለዋል፤ የፈራና የጣልኩት ሌላ ቦታ ነው ብሎ የጠረጠረ ደግሞ እንደጠፋበት ይቀራል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

"ግንቦት 7 ንቅናቄን ሊቀላቀሉ ይችላሉ"
አዲሱ/ተለጣፊው መምህራን ማኅበር የ12 ሚሊዮን ብር ሊወርስ ነው
የሕይወት ታሪካቸውን ይዘናል (ተጨማሪ ዘገባ) 



