የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አስተዳደር በዳይሬክተሩ ታምሷል
ኮሚቴው ሪፖርት እንዳመለከተው
- በስድስት ሴቶች ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ፈፅመዋል፣
- በርካታ ገንዘብ ተመዝብሯል፣
- ከ50 በላይ የቅርብ ቤተሰቦቻቸውን ቀጥረዋል
ልዩ ሪፖርታዥ
Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 19 ቀን 2000 ዓ.ም. March 28,2008)፦ ሪፖርተራችን ከአዲስ አበባ የላከልንን እና እንቢልታ ጋዜጣ በዛሬው ዕለት ዓርብ መጋቢት 19 ቀን 2000 ዓ.ም. (ማርች 28 ቀን 2008 እ.ኤ.አ.) ዕትሙ ይዞት የወጣውን ልዩ ሪፖርታዥ ይዘን ቀርበናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




