ጀርመን ራዲዮ በኢትዮጵያ እንዳይሰማ ታገደ
አራት ወጣት ሴቶች ታስረው ተፈቱ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ግንቦት 14 ቀን 2002 ዓ.ም. May 22, 2010)፦ ከትላንት አርብ ግንቦት 13 ጀምሮ የጀርመን ድምጽ ራዲዮ በኢትኦጵያ እንዳይሰማ መደረጉን የአዲስ አበባ ምንጮች በተለያዩ ቦታወች በመዘዋወር አረጋገጡ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
አራት ወጣት ሴቶች ታስረው ተፈቱ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ግንቦት 14 ቀን 2002 ዓ.ም. May 22, 2010)፦ ከትላንት አርብ ግንቦት 13 ጀምሮ የጀርመን ድምጽ ራዲዮ በኢትኦጵያ እንዳይሰማ መደረጉን የአዲስ አበባ ምንጮች በተለያዩ ቦታወች በመዘዋወር አረጋገጡ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
“ኢሳት ሁለት ወር ቀደም ቢል ኖሮ ምርጫው የኛ ይሆን ነበር” አስተያየት ሰጪዎች
በተክለሚካኤል አበበ
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ የተከታታዮቹ ቁጥር እያሻቀበ መሆኑን የአይን ምስክሮች ገለጹ። ከምርጫው በፊት ቢጀመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርግ እንደነበር ተገለጸ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
በቫንኩቨር ከፍተኛ ተቃውሞ ይጠብቃቸዋል
Ethiopia Zare (ሐሙስ ግንቦት 13 ቀን 2002 ዓ.ም. May 20, 2010)፦ በቶሮንቶ ካናዳ የአባ ጳውሎስ ቀኝ እጅ የሆኑት አባ ማትያስ ንጉሴ ደስታ በዚህ በያዝነው ሣምንት (ሜይ 23-24) በህሆተ ሰማይ ቅ/ማሪያም ቤ/ክርስቲያን ጋባዥነት ወደ ቫንኩቨር እንደሚመጡና ቤተክርስቲያኗ ወደ አባ ጳውሎስ ስር እንድትገባ ተግተው ሲሰሩ የነበሩት ሰዎችም አባ ማትያስን ለመቀበል ሽር ጉድ እያሉ እንደሆነ ምንጮች ገለጹ። ሙሉውን አስነብበኝ ...

ወ/ሮ አረጋሽ በአድዋ የጠሩት ስብሰባ ብጥብጥ አስነሳ
Ethiopia Zare (ሐሙስ ግንቦት 12 ቀን 2002 ዓ.ም. May 20, 2010)፦ ከሦስት ቀናት በኋላ ከፍተኛ የ‘ምርጫ’ ፉክክር ይካሄድበታል ተብሎ በሚጠበቀው በትግራይ ክልል በተምቤን እና አድዋ ወረዳዎች አቶ ስየ አብርሃ እና ወ/ሮ አረጋሽ በሚያደርጉት የምረጡኝ ቅስቀሳ ከፍተኛ ወከባ እየገጠማቸው መሆኑን ገለጹ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
በደብረዘይትና በአዲስ አበባ የመጨረሻ ቅስቀሳውን ያካሂዳል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. May 15, 2010)፦ መድረክ ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. (ግንቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም.ትን በማሰብ) በመስቀል አደባባይ ሊጠራው ያሰበው ህዝባዊ ስብሰባ ሳይሳካ ቀረ። ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. May 15, 2010)፦ 4ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ 8 ቀናት የቀረ ሲሆን፣ በተቃዋሚ ዕጩዎች፣ አባላትና ደጋፊዎች ላይ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚደርሰው ድብደባና ወከባ መባባሱ ተገለጸ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (እሁድ ግንቦት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. May 9, 2010)፦ በዛሬው ዕለት የመንግሥት መገናኛ ብዙኀን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽንን በመጥቀስ፤ ”በመድረክ ፓርቲ የተደራጁ ሦስት ግለሰቦች አንድ ፖሊስ በአሰቃቂ ሁኔታ በጩቤ ወግተው ገደሉ” በማለት መዘገባቸው ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ አስረዳ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
በማትያስ ከተማ

Ethiopia Zare (ሰኞ ሚያዝያ 25 ቀን 2002 ዓ.ም. May 3, 2010)፦ ባለፈው ቅዳሜ በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም የዓለም ወዛደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) በከፍተኛ ድምቀት ተከብሮ ዋለ። በዚህ የሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲና የሠራተኛው ማኅበር ባዘጋጁት በዓል ላይ ብዙ ሺህ ህዝብ የተገኘ ሲሆን፤ ኢትዮጵያውያንም የሰልፉ ተካፋይ ነበሩ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 21 ቀን 2002 ዓ.ም. April 30, 2010)፦ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የቤት መኪና በመገጣጠም የሚታወቀውና ”ሆላንድ ካር” የተሰኘው ኃ.የተ.ኩባንያ፤ ሁለት አይነት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ኢትዮጵያ ውስጥ መሥራት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። አንደኛው 130 ሰዎች የሚጭን ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ ባለአንድ ፎቅና 240 ሰዎችን የሚጭን መሆኑን አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...