ምሥራቅ ኢትዮጵያ ለድርቅ አደጋ ተጋልጧል
Ethiopia Zare (ዓርብ ሐምሌ 17 ቀን 2001 ዓ.ም. July 24, 2009)፦ በምሥራቅ ኢትዮጵያ ግዛት ድርቅ ተባብሶ ቀጥሏል። ከመስከረም ወር 2001 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2001 ዓ.ም. ድረስ ከአስቦት እስከ ካራሚሌ ባለው 130 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ክልል ውስጥ የዝናብ ዘር አለመታየቱን የሜኤሶ የበሮዳ እና የአጎራባች ቀበሌ ነዋሪዎች ይናገራሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ቀሪዎቹን ሁለቱን ካሸነፈ የአንድ ሚሊዮን ዶላሩ ተቋዳሽ ይሆናል 



