በሼህ አላሙዲን ሁለት የነዳጅ ማደያዎች ፍንዳታ ተከሰተ
Ethiopia Zare (ሰኞ ሚያዝያ 6 ቀን 2000 ዓ.ም. April 14, 2008)፦ ንብረትነቱ የሼክ መሐመድ ሁሴን አላሙዲንን (በዋናነት)፣ የአቶ አብነት ገ/መስቀል እና የአቶ ታደሰ ጥላሁን የተባሉ አንድ ሌላ ባለሀብት የሆነው ናሽናል ኦይል ኩባንያ (ኖክ) በተባለው ነዳጅ ማደያ ላይ በዛሬው ዕለት ፍንዳ መድረሱን ከስፍራ የደረሰን ዘገባ አስረዳ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



