የመለስ ቀልዶች
ተስፋዬ ገብረአብ
ወያኔ ጉባዔውን አዳማ ላይ አካሄደ።
እናም ጉባዔው በአትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ንግግር ተቋጨ። አቶ መለስ ዜናዊም በኃይሌ ንግግር ሲስቅ በቴሌቭዥን ተመለከትነው። አቶ መለስ ዜናዊ፣ “በአምስት ዓመታት አጠናቅቀዋለሁ” ያለውን ትንግርታዊ፣ አስማታዊና ሰማያዊ የልማት ዕቅድ ዶክተር ኃይሌ ከአቶ መለስ ብሶ፣ “በሁለት ዓመታት እንጨርሰዋለን” ሲል ቃል ገባ። አያይዞም አትሌት ኃይሌ፣ “ስለ ሰከንድ ማሰብ አለብን” ሲል ተናገረ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


