ክርስትና እና ፖለቲካ (ግርማ ካሣ)
ግርማ ካሣ
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!
(ይህ መልዕክት የክርስትና እምነት ተከታይ ለሆኑ ኢትዮጵያውያን የተዘጋጀ ነው። ነገር ግን ጌታችን መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ በሙስሊሞች ዘንድም ኢሣ ተብሎ እንደ ታላቅ ነብይ የሚቆጠር ስለሆነ፣ ለሙስሊም ወገኖቼም በተዘዋዋሪ መንገድ ትምህርት ሰጪ ነው ብዬ አስባለሁ።)
የአትላንታ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መጋቢ የሁኑት ቄስ ቶሎሳ ጉዲና ንግግር ያደረጉበት አንድ ታላቅ መንፈሣዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ ታላቁ ስቴዲየም ተደርጎ እንደነበረ ሰምቻለሁ። ከስታዲየሙ ትንሽ ሄድ ብሎ በሚገኘው በመስቀል አደባባይ፣ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ወገኖቻችን በተገኙበት፣ የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግም ከጥቂት ቀናት በፊት፣ አቡነ ፓትሪያክ ጳውሎስ ንግግር አድርገው ቡራኬ ሰጥተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


