የገብረመድህን ወግ (ልጅ ተክሌ)
ልጅ ተክሌ ነኝ ከቫንኩቨር ካናዳ
“ኢትዮጵያውያን (በተለይ አማሮች) ቢኖሩ አይጠቅሙንም፤ ቢጠፉም አይጎዱንም” ህወሓት1975 ዓ.ም.
እየተጓዝኩ ነበር። ከቦታ ቦታ። ከቢሲ እስከ ዲሲ የታዘብኩትን፣ የከነከነኝን፣ ሆዴን የበላውን እጽፋለሁ እያልኩ ስዘገጃጅ በዚህ መሃል ነው ገብሬን ሲናገር የሰማሁት። ገብረመድህን አርኣያ። የሱ ወግ ጊዜ አልሰጠኝም። ሌላው ይቆይ። የቀድሞ የህወሓት አባልና ገንዘብ ቤትን ወግ ላወጋችሁ ፈቀድኩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ግርማ ካሣ (
ዳኛቸው ቢያድግልኝ 



