ብርቱካን በቃሊቲ - አቶ ኃይሉና አቶ መለስ ተጨባበጡ
ግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )
ትዝ ይለኛል ከሁለት ዓመታት በፊት ከአንድ ኢህአዲግን ከሚደግፍ ወዳጄ ጋር የተነጋገርኩት። የቅንጅት መሪዎች ከእሥር ቤት ተፈተዋል። ወደ ሁለተኛው ሚሊንየም ለመሸጋገር እየተዘጋጀን ነው። አቶ መለስ ዜናዊ፣ ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል፣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አቶ ስዩም መስፍን … ሁሉም በአንድ ላይ ጎን ለጎን ቆመው፣ እንደ ወንድማማቾች፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ የሠላም፣ የፍቅር፣ የእርቅና የአንድነት መልዕክት በቴሌቭዥን ቢያሰሙን በጣም ጥሩ ይሆን እንደነበረ ለዚሁ ወዳጄ ገልጬለት ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


