ኃይማኖት፣ ፖለቲካ እና ግብረገብ (መክብብ ማሞ)
መክብብ ማሞ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )
ሰሞኑን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የተፈጠረው ግርግር የብዙዎቻችንን ቀልብ የሳበ መሆኑ ዕሙን ነው። ወደ ግርግሩ በመግባት ዝርዝር ማብራሪያ ለመስጠት አልፈልግም - የሙያው ብቃትም ሆነ ዕውቀት የለኝም። ሆኖም ግን በዚህ ጽሑፍ ለማተኮር የፈለኩት ፍትህንና የሰብዓዊ መብትን በተመለከተ የኃይማኖት መሪዎች እስከምን ድረስ መሄድ ይጠበቅባቸዋል የሚለውን ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


