የባሥልጣናት የሹም-ሽር በመስከረም ማግስት ይካሄዳል ተባለ
Ethiopia Zare (ረቡዕ ሐምሌ 8 ቀን 2001 ዓ.ም. July 15, 2009)፦ በአዋሳ ከተማ ከ10 ወር በፊት በተካሄደው የኢህአዲግ ጠቅላላ ስብሰባ ድርጅቱን በወጣት አመራር እገነባለሁ ያለው ገዥው ፓርቲ በመጪው መስከረም የህወሓት ኢህአዲግ ጠቅላላ ጉባዔ በኋላ ጡረታ የሚወጡ የድርጅቱ አንኳር ሰዎች መኖራቸው ተጠቆመ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ዛሬ አርብ ሥርዓተ ቀብሩ ተፈጸመ 




