ወ/ት ብርቱካን ከደቡብ የም/ቤት አባላት ጋር በአዋሣ ተወያዩ
"የተገነጠሉ አባላት ፓርቲውን አጠናክረው ቢቀጥሉ የሚጠላ ወገን የለም" ወ/ት ብርቱካን
Ethiopia Zare (ማክሰኞ የካቲት 25 ቀን 2000 ዓ.ም. March 4,2008)፦ የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በዛሬው ዕለት ወደ አዋሣ ከተማ ተጉዘው በቅንጅት ስም ተመርጠው ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ከገቡ 23 አባላት ጋር መወያየታቸውን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


